ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

image description
- ውስጥ ዜና    0

ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

የኢትዮጵያን ብልጽግና እና ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የኢኮኖሚ መዋቅሩን በዘመናዊ መንገድ መቅረጽ እና ማሻሻል የሚያስችሏትን ስትራቴጂዎች ቀርጻ ወደ ተግባር ገብታለች። ግብርናን በቴክኖሎጂ በማዘመንና ቱሪዝምን በማስፋፋት፣ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና የውጭ ምንዛሬን ማሳደግ ቀዳሚ ተግባሩ ያደረገው የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ፤ የዋጋ ንረትን መቆጣጠር እና የግል ዘርፉን በማበረታታት መዋቅራዊ ለውጥ ማምጣት ችሏል። ይህ የኢኮኖሚ ለውጥ የዓለም አቀፍ ጫናዎችን የመቋቋም፣ እንቅፋቶችን ወደ ዕድል የመቀየር እና የራስን ብሔራዊ ጥቅም የማስከበር መርሆዎችን በተግባር እያሳየ ይገኛል። 

#የጠሚሩምላሾች
#PMOEthiopia


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.